የኢቅራ ተቋም መነሻ ሙስሊሙ ያለበትን ነባራዊ ሁኔታ መቀየር ሲሆን ይህ ኡማ (ትውልድ) የሚገባውን ቦታ ያገኝ ዘንድ
የበኩሉን አስተዋጽኦ ማድረግ ነው::ይህንንም ማድረግ ይችል ዘንድ በስሩ የተለያዩ ክፍሎችን አቋቁሞ እየተንቀሳቀስ የሚገኝ ተቋም ነው::
ይህም በ አንድ ጀንበር የሚከናወን ሳይሆን የረጅም ግዜ የጋራ ትግል ውጤት መሆኑንም ያምናል::
IQRAA FOUNDATION is UK based non-profit charitable organization which works for Ethiopian and non-Ethiopian Muslims. The foundation has established a number of departments in order to meet its objectives. The center can be considered as a platform working on educational, academic and societal issues from an Islamic perspective to promote and support research projects, organize intellectual and cultural meetings, publish scholarly works, and engage in teaching and training.
ቀን:-
ዘወትር እሑድ
ሰአት:-
2:30 እስከ 4:00pm ለ ሴቶች
4:30 እስከ 6:00pm ለ ወንዶች
ቦታ:-
ኢቅራ መስጂድ
60 CRAVEN PARK ROAD
NW10 4AE
HARLESDEN, LONDON
DATE:-
Every Sunday
TIME:-2:30 to 4:00pm For Ladies
4:30 to 6:00pm For Men
PLACE:-
Iqraa Mosque
60 CRAVEN PARK ROAD
NW10 4AE
HARLESDEN, LONDON